ቤተማርያም
Betemariam
ማርያም ድንግል
Saturday, April 11, 2020
ይህ ድረ ገጽ የኢ ኦ ተ ቤተክርስቲያን ግጻዌ የያዘ ሲሆን
የቤተ ክርስቲያንዋን ሥርዓትና ደንብን የጠበቁ ጉዳዮች
የሚስተናገዱበት ነው
Send Comments
Saturday, April 11, 2020
የእመቤታን የቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም
ፍቅሯ ቸርነቷ አይለየን
Send Comments
በ 4 እሁድ መዝሙር ተንስአ ወአንስአ ኩሎ ሙታነ
ትንሣኤ 4ኛ እሑድ
ዘቅዳሴ 1ቆላ 3፥1-25
1ጴጥ3፥15- 22
ግሐ 11 ፥1 19
መዝ 2፥ 5
አንሰ ሰከብኩ ወኖምኩ።
ወተንሣእኩ እስመ እግዚአብሔር አንሥአኒ
ኢይፈርህ እም አእላፈ አህዛብ።
ወንጌል ሉቃ 24 ፥ 33-45
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
እም ትንሳዔ እስከ ዕርገት መዝሙር ይትፈሳሕ
እም ትንሳዔ
ዘነግህ ምስባክ መዝ 76 ፥ 21
ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃህ እምንዋም።
ወከመ ኃይል ወኅዳገ ወይን።
ወቀተለ ጸሮ በድኅሬሁ።
ወንጌል ሉቃ 24፥1-ፍ ,ማር 17፥1-ፍ
ሉቃ 24፥1-13
ዘቅዳሴ 1ቆሮ15፥1-13
ንፍቅ ዲ 1ጴጥ 1፥1-13
ንፍቅ ካ ግሐ2፥22-37
ምስባክ መዝ 117፥24
ዛቲ ዕለት እንተ ገብረ እግዚአብሔር፤
ንትፈሣሕ ወንትሐሠይ ባቲ።
ኦእግዚኦ አድኅንሶ፤
ወንጌል ዮሐ 20፥1-19
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
መዝሙር ይትፈሳሕ አብጸሕ ኩሎ
ዘእሁድ እምድሕረ ትንሳዔ
ዘቅዳሴ 1ቆሮ15፥1-20
ንፍቅ ዲ 1ዮሐ 1፥1-ፍ
ንፍቅ ካ ግሐ 23፥1-10
ምስባክ መዝ 66፥1
ይትነሣእ እግዚአብሔር ወይዘረዉ ፀሩ፤
ወይጕየዩ ጸላእቱ እምቅድመ ገጹ።
ከመ የኀልቅ ጢስ ከማሁ የኀልቁ፤
ወንጌል ዮሐ 20፥19-ፍ
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ
እምድኅረ ቁርባን
ምስባክ መዝ 112፥3
እምሥራቀ ፀሐይ እስከ ዐረብ
ይትአኮት ስሙ ለእግዚአብሔር
ልዑል እግዚአብሔር መልዕልተ ኩሎ አሕዛብ
ወንጌል ዮሐ 17፥1-ፍ
በ3ኛ እሁድ መዝሙር ወበእሁድ ሰንበት
ከትንሳዔ በኋላ በ3ኛ እሁድ
ዘቅዳሴ 2ቆሮ 5፥11-ፍ
2ጴጥ 3፥14- ፍ
ግሐ 21 ፥31-ፍ
መዝ 16፥ 5
ይእዜ እትነሣእ ይቤ እግዚአብሔር
እሬሲ መድኃኒተ ወአግህድ ቦቱ
ቃለ እግዚአብሔር ቃል ንጹሕ
ወንጌል ሉቃ 24፥13-33
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
5ኛ እሁድ አርዓየ ሥልጣኖ
ትንሣኤ 5ኛ እሑድ
ዘቅዳሴ ሮሜ 1፥4-ፍ
ንፍቅ ዲ ራዕ 20፥1-ፍ
ንፍቅ ካ ግሐ 10፥39-44
ምስባክ መዝ 77፥29
በልዑ ወጸግቡ ጥቀ
ወወሀቦሙ ለፍትውቶሙ
ወኢያኀጥዖሙ እምዘፈቀዱ።
ወንጌል ዮሐ 21፥1-15
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
6ኛ እሁድ ፋሲካ
ትንሣኤ 6ኛ እሑድ
ዘቅዳሴ ሮሜ 6፥1-15
ንፍቅ ዲ 1ጴጥ 4፥4-12
ንፍቅ ካ ግሐ 23፥15-22
ምስባክ መዝ 106፥16
እስመ ሰበረ ኆኃተ ብርት
ወቀጥቀጠ መናሥግተ ዘኃጺን
ወተወክፎሙ እምፍኖተ ጌጋዮሙ፡፡
ወንጌል ዮሐ 24፥15-ፍ
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
7ኛ እሁድ እምእርገት እስከ ጰራቅሊጦስ
መዝሙር በሰንበት ዐርገ ሐመረ
እምእርገት እስከ ጰራቅሊጦስ
7ኛ መዝሙር በሰንበት ዐርገ ሐመረ
ዘቅዳሴ ሮሜ 10፥1-ፍ
ንፍቅ ዲ 1ጴጥ 3፥15-ፍ
ንፍቅ ካ ግሐ 1፥1-12
ምስባክ መዝ 46፥5
ዐረገ እግዚአብሔር በይባቤ
ወእግዚእነ በቃለ ቀርን
ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ።
ወንጌል ሉቃ 24፥45-ፍ
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
8ኛ እሁድ ምጰራቅሊጦስ
ለጵራቅሊጦስ የትንኤን ምንባብ ብል
ዘነግህ ምስባክ መዝ 76 ፥ 21
ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃህ እምንዋም።
ወከመ ኃይል ወኅዳገ ወይን።
ወቀተለ ጸሮ በድኅሬሁ።
ወንጌል ሉቃ 24፥1-ፍ ,ማር 17፥1-ፍ
ሉቃ 24፥1-13
ዘቅዳሴ 1ቆሮ15፥1-13
ንፍቅ ዲ 1ጴጥ 1፥1-13
ንፍቅ ካ ግሐ2፥22-37
ምስባክ መዝ 117፥24
ዛቲ ዕለት እንተ ገብረ እግዚአብሔር፤
ንትፈሣሕ ወንትሐሠይ ባቲ።
ኦእግዚኦ አድኅንሶ፤
ወንጌል ዮሐ 20፥1-19
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
9ኛ እሁድ ከ ጰራቅሊጦስ
ከጰራቅሊጦስ በኋላ መዝ በላይ ቤት ዐርገ እምኀቤሆሙ በታች ቤት ወረደ ምንፈስ ቅዱስ
ዘቅዳሴ ኤፌ 4፥1-17
ንፍቅ ዲ 1ዮሐ 2፥1-18
ንፍቅ ካ ግሐ 2፥1-18
ምስባክ መዝ 67፥18
ዐዐረገ ውስተ አርያም ጼዊወከ ጼዋ
ወወሀብከ ጸጋከ ለዕጔለ እመሕያው
እስመ ይክህዱ ከመ ይኅድሩ ።
ወንጌል ዮሐ 14፥1-22
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
10ኛ እሁድ ዐረገ እግዚአብሔር በቃለ ቀርን
ዐረገ እግዚአብሔር በቃለ ቀርን
10ኛ እሁድ ከጰራቅሊጦስ በኋላ አርገ እግዚአብሔር በቃለ ቀርን
፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠
ዘቅዳሴ 1ቆሮ 12፥1-12
ንፍቅ ዲ 1ዮሐ 2፥20-ፍ
ንፍቅ ካ ግሐ 2፥14-22
ምስባክ መዝ 50፥11
ልበ ንጹሐ ፍጥር ሊተ እግዚኦ፤
ወመንፈሰ ርቱዐ ሐድስ ውስተ ከርሥየ።
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ፤
ወንጌል ዮሐ 14፥22-ፍ
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
ምንባብ
ምንባብ
ምንባብ
ምንባብ
11ኛ እሁድ ከጵራቅሊጦስ በኋላ
ዘምሩ ለእግዚአብሔር
እዘቅዳሴ 1 ቆሮ 14፥1-27
ንፍቅ ዲ 1ዮሐ 4፥1-9
ንፍቅ ካ ግሐ 10፥44-ፍ
ምስባክ መዝ 50፥11
ዐኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ
ወመንፈሰከ ቅዱሰ ኢታውፅእ እምላዕሌየ
ዕስየኒ ፍሥሓ በአድኅኖትከ
ወንጌል ዮሐ 15፥17-ፍ
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
12ኛ እሁድ ከጵራቅሊጦስ በኋላ
መዝሙር ግበሩ በዐለክሙ
እዘቅዳሴ 1 ቆሮ 14፥1-27
ንፍቅ ዲ 1ዮሐ 4፥1-9
ንፍቅ ካ ግሐ 10፥44-ፍ
ምስባክ መዝ 50፥12
ወበመንፈስ እዚዝ አጽንዐኒ
ከመ እምሀሮሙ ለኃጥኣን ፍኖተከ
ወረሲዓን ይትመየጡ ኀቤከ
ወንጌል ዮሐ 16፥1-17
ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)
ምንባብ
ምንባብ
ምንባብ
ምንባብ
ምንባብ
Menu
ቅድመ ገጽ
ጠቃሚ
ጠቃሚ
ውዳሴ ማርያም
ለአዳም ፋሲካሁ
ተፈስሂ
መልካዐ ስዕል
በረከታቲሃ
ተዐምር
አሴብህ ጸጋኪ
የምህላ ጸሎት
መልአክት
መልአክት
መልእክት
ያውቃሉን
ለራስዎ
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ
መዝሙር
ፎቶ አና ቪዴዎ
ድረ ገጾች
ለህጻናት
ለህጻናት
መጽሐፍ ቅዱስ
መጽሐፍ ቅዱስ
መጸሐፍ ቅዱስ 1
መጸሐፍ ቅዱስ 2
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን
መንፈሳዊ ፊልሞች
ትምህርት በተረት
መዝሙሮች